Bekre
13/07/2020
ሀገሩን የሚወድ እናቱን የሚወድ ቤተሰቡን የሚወድ ጎረቤቱን የሚወድ ካለ እስኪ ለጠቅላይ ሚንስተራችን ድምጽ ወጡ
#ኢትዮጵያን ለማፍረስ የሚመጣ ካለ መጀመሪያ እኛን ያፋርስ # ኢትዮጵያ መቸም አፈርስም በሲምቶና ባሸዋ የተሰራች አትምሰላቹ
** ቢዝነስ ስትሰራ፤
• እግርህን የአልጋህ ጫፍ ድረስ ብቻ ዘርጋ
• ቢዝነስ በብድር አትጀምር
• 100% አግኝ 20% ቆጥብ 20% በዛዉ ቢዝነስ ላይ ገንዘብህን አፍስ፣10% ለተቸገሩ ስጥ፣የቀረዉን 50% ኑሮህን ምራበት
• እቃ ከሚያቀርቡልህ ሰዎች ጋር በዋጋ ተስማማ፡፡ የነሱን የመጨረሻ ዋጋ ሲነግሩህ 100% እንደምትከፍላቸዉ ነግረህ ለስራ ማስኬጃና ለጥቃቅን አቅርቦቶች እንዲቀንሱልህ እንደገና ተደራደር፡፡ እዛ ላይ ነዉ ገንዘብ የምታገኘዉ፡፡
• ትርፍህን በእጅህ አስገብተህ ባንክ እስካላስገባህ ድረስ “የጀመርኩት ቢዝነስ እንደሚያዋጣኝ አልጠራጠርም!” ብለህ በፍፁም አትደምድም
• የተነሳህበትን በምንም ተአምር አትርሳ፡፡ ልክ ስራ በጀመርክበት ጊዜ እንደነበረህ አይነት ቀላል ኑሮ ኑር፡፡
• ከተሳካልህ በኋላ ልታሻሽል የሚገባህ ነገር ቢኖር የቢዝነስህ ሁኔታ፣ ትምህርትህ፣ የጤንነትህ ሁኔታና የቤተሰቦችህ ጉዳይ ናቸዉ፡፡ ነገሮችን በቀላል አይን አይተህ ፈታ በል፡፡
እባካቹ ሀብት ያላቹ በሀብታቹ ተጠቀሙበት ለናተው ብዬ ነው. (Please let me say that I am for the benefit of the wealthy)!!!!!
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Telephone
Website
Address
Riyadh
NO