Ethiopian Embassy Rabat
05/05/2026
እንኳን ለ85ኛው የጀግኖች አርበኞች በዓል አደረሳችሁ
ሚያዝያ 27 ቀን ኢትዮጵያውያን ጀግኖች አርበኞች የፋሽስትን ወረራ የቀለበሱበትና የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ሙሉ በሙሉ ያስከበሩበት በዓል ነው።
Happy 85th patriots day!!!⚔️⚔️⚔️🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
April 27 is a holiday that Ethiopian heroes overthrew fascist invasion and fully restored Ethiopia's sovereignty.
17/04/2026
በሞሮኮ መሀመድ ስድስተኛ ዩኒቨርሲቲ (UM6P) የተቋቋመውና ወጣቶችን ወደ አፍሪካዊ ባህል፣ ታሪክ እና ተቋማት ለማቀራረብ ዓላማውን ያደረገው African ID የተሰኘው የተማሪዎች ክበብ 25 የሚሆኑ አባላት በአፍሪካ ሕብረት ዋና ጽ/ቤት እና በአገራችን የሚገኙ የተለያዩ የቱሪስት መስህቦች እና ታሪካዊ ቦታዎች መጎብኘት ችለዋል። ተማሪዎቹ የአፍሪካውያን ኩራት የሆነውን የአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን፣ በቆይታቸው በአገራችን እየተከናወኑ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶችንም ለማየት ዕድል አግኝተዋል። Adwa Victory Memorial-የዓድዋ ድል መታሰቢያ The Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia@followers
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the organization
Telephone
Website
Address
4, Avenue Ahmed Balafrej, Rue Mohamed Ibnishaq, Souissi
Rabat
10100
Opening Hours
| Monday | 09:00 - 17:00 |
| Tuesday | 09:00 - 17:00 |
| Wednesday | 09:00 - 17:00 |
| Thursday | 09:00 - 17:00 |
| Friday | 09:00 - 17:00 |