Ethiopian Embassy Rabat

Ethiopian Embassy Rabat

Share

05/05/2026

እንኳን ለ85ኛው የጀግኖች አርበኞች በዓል አደረሳችሁ
ሚያዝያ 27 ቀን ኢትዮጵያውያን ጀግኖች አርበኞች የፋሽስትን ወረራ የቀለበሱበትና የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ሙሉ በሙሉ ያስከበሩበት በዓል ነው።
Happy 85th patriots day!!!⚔️⚔️⚔️🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
April 27 is a holiday that Ethiopian heroes overthrew fascist invasion and fully restored Ethiopia's sovereignty.

Photos from Adwa Victory Memorial-የዓድዋ ድል መታሰቢያ's post 17/04/2026

በሞሮኮ መሀመድ ስድስተኛ ዩኒቨርሲቲ (UM6P) የተቋቋመውና ወጣቶችን ወደ አፍሪካዊ ባህል፣ ታሪክ እና ተቋማት ለማቀራረብ ዓላማውን ያደረገው African ID የተሰኘው የተማሪዎች ክበብ 25 የሚሆኑ አባላት በአፍሪካ ሕብረት ዋና ጽ/ቤት እና በአገራችን የሚገኙ የተለያዩ የቱሪስት መስህቦች እና ታሪካዊ ቦታዎች መጎብኘት ችለዋል። ተማሪዎቹ የአፍሪካውያን ኩራት የሆነውን የአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን፣ በቆይታቸው በአገራችን እየተከናወኑ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶችንም ለማየት ዕድል አግኝተዋል። Adwa Victory Memorial-የዓድዋ ድል መታሰቢያ The Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia@followers

Want your organization to be the top-listed Government Service in Rabat?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Telephone

Website

Address


4, Avenue Ahmed Balafrej, Rue Mohamed Ibnishaq, Souissi
Rabat
10100

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Thursday 09:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00