Jtvet
የኮሮናን ስርጭት ለመግታት የየበኩላችን ድርሻ እንወጣ
20/10/2018
06/10/2018
የ2011 መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ
***************************
የፌደራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኤጀንሲ በየዓመቱ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ እና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተፈታኞች መካከል የሥራ ገበያውን መሰረት በማድረግ የቴክኒክና ሙያ ተቋማት መቀበያ መስፈርት የሚያወጣ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም በአገሪቱ ያለውን የኢንዱስትሪ የሰው ሃይል አሰላለፍ መነሻ በማድረግ በ2011 የትምህርት ዘመን በቴክኒክና ሙያ ተቋማት በሚሰጡት የተለያዩ የሙያ መስኮች እና ደረጃዎች ከታች በቀረበው ሰንጠረዥ መሰረት መቀበያ መስፈርቱን አዘጋጅቷል፡፡
በዚህም መሰረት በትምህርት ዘመኑ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ እና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱት መካከል 725 ሺህ 652 የሚሆኑት ወደ ቴክኒክና ሙያ ተቋማት በመደበኛው ዘርፍ የሚገቡ ይሆናል፡፡
ከዚህም ውስጥ 230 ሺህ 828 ሴቶች ሲሆኑ ከላይ የተጠቀሰው አሀዝም በመምህራን ኮሌጅ እንዲሁም በፖሊስና መከላከያ ማሰልጠኛ ተቋማት የሚገቡትን አያካትትም፡፡
14/07/2018
wow sheger zara
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the school
Website
Address
Adiss Abeba
Jimma
6022