Dibora Jesus
05/07/2023
“እነሆ፥ አዲስ ነገርን አደርጋለሁ፤ እርሱም አሁን ይበቅላል፥ እናንተም አታውቁትምን? በምድረ በዳም መንገድን በበረሀም ወንዞችን አደርጋለሁ።”
— ኢሳይያስ 43፥19
የወንጌል ሪቫይቫል ኮንፍረንስ
በወንዶ ገነት ኬላ ከተማ
ከሰኔ 29-ሐምሌ 2
CAC TV Ethiopia 🇪🇹
https://t.me/CACEthiopia
https://twitter.com/cacethiopiatv
https://www.tiktok.com/?is_from_webapp=1&sender_device=pc
https://www.youtube.com/
https://instagram.com/cacethiopia?igshiZDdkNTZiNTM=
05/07/2023
(መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ 1 )
------------
7 ነገር ግን ጽና፥ እጅግ በርታ፤ ባሪያዬ ሙሴ ያዘዘህን ሕግ ሁሉ ጠብቅ፥ አድርገውም፤ በምትሄድበትም ሁሉ እንዲከናወንልህ ወደ ቀኝም ወደ ግራም አትበል።
8 የዚህ ሕግ መጽሐፍ ከአፍህ አይለይ፥ ነገር ግን የተጻፈበትን ሁሉ ትጠብቅና ታደርግ ዘንድ በቀንም በሌሊትም አስበው፤ የዚያን ጊዜም መንገድህ ይቀናልሃል ይከናወንልሃልም።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Telephone
Website
Address
Awassa