EECMY Tabor Congregation
10/04/2026
በሚሲዮን ጉዞ እግረ መንገድ የጅማ ከተማ ማስታዎሻ ከተማይቱ ታምራለች ለበለጠ ውቤት እኛም ጸልዬን ወጥተናል እጆለ ጅማ እወዳችኃለን !!! መልካም የትንሳኤ በዓል ይሁንላችሁ!
03/12/2025
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ታቦር ማህበረ ምዕመና ከተቋቋመች 28ኛ ዓመቷ ስሆን በእነዚህ ዓመታት 59 ማህበራነ ምዕመናንን አቋቁማለች፣41 የሚሲዮንና 16 ስብከት ጣቢያዎችን በመክፈት ሚሲዮናዊ አገልግሎትን በማገልገል ላይ ትገኛለች ። ከዚህ በተጨማሪ አንድ ሚሲዮናዊ ከሀገር ውጭ አፍርካዊት አገር ጋና ልካለች። ማህበረ ምዕመናኗ በሚሲዮና አገልግሎቷ ባስመዘገበችው ውጤት የኢ/ወ/ቤ/መ/ኢ ካሉ ማህበራነ ምዕመናን መካከል አንደኛ በመሆን የእውቅና ዋንጫ አግኝታለች ። በሆነው ሁሉ ክብሩን እግዚአብሔር ይውሰድ ። በመቀጠል ይንን ታላቁን ተልዕ መላውን ምዕመን በማነሳሳት በተሻለ ትጋት ለማስቀጠል ከታህሳስ 6-12/2018 ዓ.ም ሚሲዮናዊ ሳምንት ሆኖ ሳምንቱን በሙሉ በተለያዩ ፕሮግራሞች ታከብራለች ። በመሆኑም ምዕመናን ሁሉ በእነዚህ ቀናት በሚኖሩን ፕሮግራሞች ላይ በንቃት በመሳተፍ ሚሲዮናዊ ኃላፈነታችሁን እንድት ወጡ በማለት ማህበረ ምዕመናኗ በጌታ ፍቅር ታሳስባለች ።
ኢየሱስ ያድናል!!!
ኢየሱስ ይመጣል!!!
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the place of worship
Address
Awassa
Opening Hours
| Tuesday | 08:30 - 17:00 |
| Wednesday | 08:30 - 17:00 |
| Thursday | 08:30 - 17:00 |
| Friday | 08:30 - 17:00 |
| Sunday | 09:00 - 12:00 |