WABII
19/09/2020
Irreecha hin waamamani
Abbumatuu beekkata
Poolisiinis hin eegu
Foollee Gadaatu eegata !❤💚❤
Waamichaa Abbaa Gadaa male kan Abbaa Garaa hin dhageenyu!
30/08/2020
ለአስቴር ዋቅdhaኔ(በዳኔ) እና ኦሮሞ ጠሎቹ
===========================
አድርሱልኝ
=======
የገዳ ስርዓት አንኩዋን በትምህርት ቤት በሃይማኖት ተቁዋማት አንኩዋን ሊሰጥ የሚገባው ስልጡን progressive ስርዓት ነው ::
================================
ለማሳያ የገዳ ስርዓት አና የ አብሲንያ ነፍጠኛዊ ስርዓት መርሆች ንፅፅር በጥቂቱ
======================= =======
* ገዳ ስርዓት ህዝብ የሚውክሉ የተመረጡ ልሂቃን ሲኖሩት : የነፍጠኛው ስርዓት ዘር በመቁጠር ላይ ተመስርቶ አንዱ አንዱን በመግደል ላይ የተመሰረተ ነው ::ለዚህም ማሳያ የአፄዎቹን ታሪክ መመልከት ነው ::
* የገዳ ስርዓት ተመራጮች የስራ /ስልጣን ክፍፍል አና የ term limit /የ ጊዜ ገደብ ሲኖራቸው :የነፍጠኛ ባንፃሩ በ አንድ ፈላጭ ቆራጭ አስከ አለተ ሞቱ ሙጭጭ ብሎ ቀጥቅጦ የሚገዛበት: አኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል የሚል ሁዋላቀር ስርዓት ነው ::
* ልብ ልንለው የሚገባው የነፍጠኛ ስርዓት ምንም አንኩዋን አፀዎቹ በያልፉም በነሱ አመለካከት ወራሾች አሁንም ድረስ ይቀነቀናሉ :: ይህ አመከካከት ማለትም 'ወይ አኔ ኖራለሁ ወይ አንተ ትጠፋለህ ' ውይም 'እኔ ጀግና አንተ ባንዳ ' በሚሉ መርሆች ምክንያት አንድነትን :ተስማምቶ :ተደራድሮ :ተቻችሎ መኖርን አንደ ሽንፈት አና ዉድቀት ይቆጥራል ::
*በገዳ ስርዓት አርቅ :አንዱ ለአንዱ መቻቻል: አዉነት :ፈጣሪን መፍራት ዋና መርህቹ ናቸው ::
አናስ የገዳ ስርዓት ትምህርት አንኩዋን በትምህርት ቤት በሃይማኖት ተቁዋማት አንኩዋን ቢሰጥ ጥቅሙ ትዉልድ ተሻጋሪ ነው ::
ነፍጠኛ አመለካከት አንደ COVID19 ፀረ ህዝብ ስለሆነ ክትባት ቢገኝለት ወይም በ social distancing ልንከላከለው ይገባል :::
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the organization
Telephone
Website
Address
Addis Ababa