SELL
29/07/2022
በሀረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ለጀግኖች አትሌቶች የምስጋና መርሃግብር ተካሄደ
በኦሪገን በተካደው 18ኛው አለማቀፍ የአትሌቲክስ ውድድር ያስመዘገቡትን ውጤት በማስመልከት የምስጋና ፕሮግራም ተካሂዷል።
በመርሃግብሩ ላይ የተገኙት የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሸነር የሆኑት ነስሪ ዘከርያ የወንጀል መከላከል ዘርፍ ምክትል ኮሚሸነር ገነነው ጥበብ አትሌቶቻችን ባስመዘገቡት ድል ያላቸውን አድናቆትና ክብር ገልፀዋል ።
በክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የሚገኙ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች እንዲሁም በተለያዬ እርከን ደረጃ ላይ የሚገኙ የፖሊስ አባላትና ሲቪል ሰራኞች በምስጋና ፕሮግራሙ ተገኝተዋል በመጨረሻም በአሉም በኢትዮጵያ ብሄራዊ መዝሙር ተጠናቋል።
Want your business to be the top-listed Shop in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Telephone
Website
Address
Addis Abeba
Addis Ababa