Insurance Fund Administration Agency

Insurance Fund Administration Agency

Share

The Federal Democratic Republic of Ethiopian Proclamation No. 559/2008 has introduced Vehicle Insurance Against Third Party Risks, which requires owner of vehicle to have a minimum third party motor insurance that provides compensation to victims of road traffic accidents. Article 19 and Article 21 of the Proclamation provide the establishment of Insurance Fund and Insurance Fund Administration (

Photos from Insurance Fund Administration Agency's post 07/07/2022

ትዉልዱ ዛሬም በአረንጓዴ አሻራው ታሪክ እየሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡
የመንገድ ደህንነት እና የመድን ፈንድ አገልግሎት አመራር እና ሰራተኞች 4ተኛው ዙር የአርንጓዴ አሻራ መርሃ ግብርን በምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ በ29/10/2014 ዓ.ም የችግኝ ተከላ አካሂደዋል ፡፡
የችግኝ ተከላውን መርሃ ግብር በይፋ ያስጀመሩት የአገልግሎቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጀማል አባሶ ሲሆኑ በንግግራቸው እንደገለፁት የሀገር ግንባታው የትውልድ ቅብብሎሽ እንደሆነ ሁሉ ይህም ትውልድ አራተኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ላይ በመሳተፍ በሀገር ግንባታው የድርሻውን እያበረከተ ታሪክም እየሰራ ነው ሲሉ ገልጸዋል ፡፡
በዕለቱ መርሃ ግብር 2000 ችግኞች ተተክለዋል፡፡ በቀጣይ በጋ ወራት የመኮትኮት የመንከባከብና ስራው ተጠናክሮ ይቀጥላል ተብሏል፡፡
ከዚህ ጋር በተያያዘ በዕለቱ የትራንስፖርት ሎጅስቲክ ሚንስቴርና ተጠሪ ተቋሙ አመራሮችና ሰራተኞች የአመቱን የመጀመሪያ ዙር የችግኝ ተከላ አካሂደዋል፡፡ በቀጣይ ሀምሌ 06/ 2014 ዓም 100,000 (መቶ ሺ) ችግኞችን እንደሚተከሉ በዕለቱ የተገኙ ሚንስቴር ዴታዎች ገልፀዋል ፡፡

Want your organization to be the top-listed Government Service in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Telephone

Address


Kazanchis Elily International Hotel Building 2 (3rd & 4th Floor)
Addis Ababa
1288