Divers Media Network - DMN
የድምፅ መስጫ ሰዓት እስከ ሌሊቱ 6፡00 ሰዓት ተራዘመ
***************************
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ከማለዳ 12:00 ሰዓት ጀምሮ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ድምፅ የማስፈጸም ሂደት ላይ መቆየቱ ይታወቃል፡፡
ቦርዱ በሥምሪት ላይ ያለው የክትትል ቡድኑ ያቀረበለትን ሪፖርት መነሻ በማድረግ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡
በዚህም መሠረት በኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር ዐዋጅ 1162/2011 አንቀጽ 49(4) በተደነገገው መሠረት፤ የምርጫው ነፃና ፍትሐዊነት ይበልጥ ያሰፍናል ተብሎ በመታመኑ የድምፅ መስጫ ሂደት ባልተጠናቀቀባቸው የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ድምፅ የመስጠት ሂደቱ እስከ እኩለ ሌሊት 6:00 ሰዓት ድረስ የተራዘመ መሆኑን ቦርዱ አስታውቋል፡፡
በተጨማሪም የተመዘገቡ መራጮች መርጠው በተጠናቀቁባቸው ጣቢያዎች ላይ አስፈጻሚዎች የድምፅ ቆጠራ ሂደቱን እንዲያከናውኑ ቦርዱ አሳስቧል፡፡
#የኢትዮጵያምርጫ #ምርጫ2018 #የምርጫቦርድ #ኢትዮጵያ
የደስታ እና የእምባ ምሽት! የአርሰናል እና የ PSG ፍልሚያ ✍️
ይበልጥ በወዳጅነት ለመዝለቅ ኑ የዩቱብ አድራሻችንን ይጎበኙ Subscribe በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ 🙏
https://youtube.com/?si=J1UZ76Q4-6KxvbqC
Divers Media Network - DMN
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the business
Telephone
Website
Address
Addis Ababa