Divers Media Network - DMN

Divers Media Network - DMN

Share

01/06/2026

የድምፅ መስጫ ሰዓት እስከ ሌሊቱ 6፡00 ሰዓት ተራዘመ
***************************

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ከማለዳ 12:00 ሰዓት ጀምሮ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ድምፅ የማስፈጸም ሂደት ላይ መቆየቱ ይታወቃል፡፡

ቦርዱ በሥምሪት ላይ ያለው የክትትል ቡድኑ ያቀረበለትን ሪፖርት መነሻ በማድረግ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡

በዚህም መሠረት በኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር ዐዋጅ 1162/2011 አንቀጽ 49(4) በተደነገገው መሠረት፤ የምርጫው ነፃና ፍትሐዊነት ይበልጥ ያሰፍናል ተብሎ በመታመኑ የድምፅ መስጫ ሂደት ባልተጠናቀቀባቸው የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ድምፅ የመስጠት ሂደቱ እስከ እኩለ ሌሊት 6:00 ሰዓት ድረስ የተራዘመ መሆኑን ቦርዱ አስታውቋል፡፡

በተጨማሪም የተመዘገቡ መራጮች መርጠው በተጠናቀቁባቸው ጣቢያዎች ላይ አስፈጻሚዎች የድምፅ ቆጠራ ሂደቱን እንዲያከናውኑ ቦርዱ አሳስቧል፡፡

#የኢትዮጵያምርጫ #ምርጫ2018 #የምርጫቦርድ #ኢትዮጵያ

01/06/2026

የደስታ እና የእምባ ምሽት! የአርሰናል እና የ PSG ፍልሚያ ✍️

ይበልጥ በወዳጅነት ለመዝለቅ ኑ የዩቱብ አድራሻችንን ይጎበኙ Subscribe በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ 🙏
https://youtube.com/?si=J1UZ76Q4-6KxvbqC

Divers Media Network - DMN

Want your business to be the top-listed Media Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Telephone

Website

Address


Addis Ababa