Brhanu

Brhanu

Share

27/05/2025

ህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያውያንን ያስተሳሰረ የአንድነት ሐረግ ነው

ህዳሴ ግድብ የመላው ኢትዮጵያውያን የአንድነታቸው ምልክት የመቻላቸውም ምስጥር ነው::ህዳሴ ካለው ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ባሻገር ኢትዮጵያውያንን እርሰ በርስ ያስተሳሰረ ሀገራዊ ሀብት ነው።ፕሮጀክቱ አሁን የፍጻሜው ዋዜማው ላይ የደረሰው በዜጎች ዕውቀት፣ ገንዘብ እና ጉልበት ነው::ሁሉም ዜጋ በብሔር፣ ሃይማኖት እና ቋንቋ ሳይለያይ በአራቱም አቅጣጫ ርብርብ ያደረገ ሲሆን ይህም ከፕሮጀክቱ መገንባት ባለፈ የዜጎችን የእርስ በርስ ትስስር የሚያጠናክር ነው።በዜጎች ሁለንተናዊ ድጋፍ እየተገነባ ያለው ግድብ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ይገኛል::ግድቡ በኢትዮጵያውያን ትብብር መገንባቱ ለሀገር አንድነት መጠናከር ሚናው ከፍተኛ ነው::
#ከእዳወደምንዳ
#ዲፕሎማሲ
#ህዳሴ

Want your public figure to be the top-listed Public Figure in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Telephone

Website

Address


Addis Ababa