HAQA BAAS

HAQA BAAS

Share

19/02/2026

የሱዳን ጦ-ርነት አልቋል ይባላል። RSF ተሸን-ፏል ይባላል። የሆነ ሌሊት ከእንቅልፍህ ስትነሳ ቡድኑ ሶስት አራት ከተሞችን መቆጣጠሩን በዜና ትሰማለህ። ይሄ የሆነው በጦ-ር ተሸከርካሪዎቹና በሶስት አራት ድ-ሮኖቹ ምክንያት ነው።

ሰሞኑን በኢትዮጵያ ከተሞች የመ-ከላከያ ሰራዊት የጦ-ር ተሽከርካሪዎች ሲጓጓዙ በተለያዩ የሶሻል ሚዲያ ተጠቃሚዎች ተጋርቷል። ይሄንን ተከትሎ ለኤርትራ መንግስት ቅርብ የሆኑ ፓለቲከኞች ስጋታቸውን ሲገልፁ ተመልክተናል። ኤርትራ ጦሯን በአግባቡ አለማደራጀቷን በመተቸት እየወቀሱ ነው።

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የጦ-ር ተሽከርካሪዎች አይነትና ብዛት በብዙዎች ዘንድ መነጋገሪያ ሆኗል!

Want your business to be the top-listed Media Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Address


Addis Ababa