Sport View

Sport View

Share

14/09/2025

የአሰልጣኞቹ ሪሲሊንግ!!!

በዓለም ሻምፒዮና የሚሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን ወደስፍራው በሚያቀናበት ወቅት በጃፓን ኢንተርናሽናል ኤርፖርት ዉስጥ አሰልጣኝ ህሉፍ ይህደጎ እና ቶሌራ ዲንቃ ለግጭት ተጋብዘዋል።

ሁሌም ቢሆን የአሰልጣኞች የግጭት መንስኤ በሚሆነው የአትሌቶች መነጣጠቅ የግጭታቸው መንስኤ ነው።

ሁለቱ አሰልጣኞች በሚጣሉበት ሰዓት የአሰልጣኝህሉፍ ይህደጎ ባለቤት አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ተደርባ ግጭቱ ላይ ለመሳተፍ ሞክራለች።

በዚህም አሰልጣኝ ቶሌራ ዲንቃ የግል ሞባይ በአሰልጣኝ ህሉፍ ላይ ወርውሮበት ከአገልግሎት ዉጪ ሆኗል።

ይሁሉ ሲሆን የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ባለበት ሲሆን ለተቋሙ እና ለፕሬዝዳንቱ ያላቸውን ዝቅተኛ ክብር የሚያሳይ ነው ።

እንደዚ አይነት ግጭቶችን የማስቆም እና ዘላቂ መፍትሔ መስጠት የተሳነው ፌዴሬሽኑ ፤ መረጃዎች ማፈንን መርጧል።

Want your business to be the top-listed Media Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Website

Address


Addis Ababa
1000