Delanta Tube.com
16/09/2021
#ወሎ፦
=> ወሎ የተራበው የሚበላው ስላልነበረው አይደለም፣
=> ወሎ የተራበው ስላላረሰ አይደለም ፣ ወይም
=> በድርቅና በተፈጥሮ አደጋ ጥሪቱ ወድሞበት አይደለም።
ይልቁንም ኢትዮጵን ለማጥፋት የመጣን የጠላት ኃይል ሲጋፈጥ
የደረሰበት ጉዳት እንጂ። ወሎ ለሁላችንም የመጣውን የመከራ
ሸክም ነው የተሸከመልን። ለወሎ ረሀብ ሁላችንም ዕዳ አለብን፣
በወሎ ህዝብ የተከፈለልንን ዕዳችንን እንወጣ።
© ጋዜጠኛ Yonas Abiye
#ሼር በማድረግ የወሎ ሕዝብ ድምጽ ይሁኑ!!!
16/09/2021
አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ ከተፈናቀሉ ወገኖች ጎን መሆኑን ለመግለጽና ድጋፍ ለማድረግ ዛሬ ኮምቦልቻ ከተማ ገብቷል።
አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ ከሰሜን ወሎ ዞን ተፈናቅለው በኮምቦልቻ ለተጠለሉ ወገኖች አጋርነቱን ይገልጻል፤ ድጋፍ ያደርጋል ነው የተባለው።
የዜና ምንጭ :- ደቡብ ወሎ ኮሚኒኬሽን
Want your establishment to be the top-listed Arts & Entertainment in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the establishment
Website
Address
Addis Ababa
1000