Ethiopian Informer
15/08/2022
ሰ በ ር ዜ ና ! !
ሕወሓት ጥቃት ጀመረ !!
የቀረበውን የሰላም አማራጭ ወደ ጎን በመተው የአሸባሪው ሕወሓት ታጣቂዎች በአፋር ግንባር ዛሬ ምሽት ጦርነቱን ጀምረዋል!! Like/Follow Ethiopian Examiner
https://www.facebook.com/groups/609902437160785/?ref=share
26/06/2022
28/12/2021
ሰ በ ር ዜ ና ! !
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት፡ የአማራ ልዩ ኃይል እና ሚሊሻ ጦር የሽብርተኛው ህወሓት ጉጀሌ ታጣቂን በመደምሰስ አድርቃይን በአንፀባራቂ ድል በመቆጣጠር ወደፊት እየገሰገሰ ይገኛል:: የጥምር ጦሩ ህዝባዊ ሀይል ከአድርቃይ ቀጥሎ ፊት ለፊቱ እንደ አባ ጉና እንዲሁም ሽረ የትግራይ ከተሞችን እንዲጠብቁ አደራ የተጣለባቸውን አርሚ 1 እና 2 ሙሉ በሙሉ የደመሰሰ መሆኑን የተገነዘቡት የአሸባሪው አመራሮች በሱዳን በኩል የአልቡርሀን ኃይሎች ኢትዮጵያን እንዲያጠቁ ቢያስደርጉም የሱዳን ኃይሎች በአልፋሽቃ ትሪያንግል ከፍተኛ ውድመት ደርሶባቸው ትጥቅ እና ቁስለኛ እየጣሉ ሸሽተዋል! በዛሬው የአድርቃይ አውደ ውጊያ ከ500 በላይ የህወሓት ጉጀሌ ታጣዊዎች ከነ መሳሪያቸው ተማርከዋል::
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Culinary Team
Attire
Website
Address
Addis Ababa