Hoha Multimedia and Promotion
29/05/2026
ቁሳቁስ በማጓጓዝ በኩል ያጋጠመ እክል የለም - ምርጫ ቦርድ
***************
በምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት ሂደት እስካሁን እክል እንደገጠመው ሪፖርት ያደረገ የቦርዱ ቡድን አለመኖሩን ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል።
የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ፣ የመኪና ብልሽት እና የመንገድ አለመመቸትን ጨምሮ በተለያዩ ጥቃቅን ምክንያቶች የዘገየ ካልሆነ በስተቀር፣ በየትኛውም የምርጫ ክልል በፀጥታ ችግር ምክንያት የተስተጓጎለ የቁሳቁስ ማጓጓዝ እክል እንዳላጋጠመ ገልጸዋል።
ቦርዱ ከመራጮች ምዝገባ ጀምሮ የመጓጓዣ መዘግየቶችን ለመፍታት በቂ ዝግጅት አድርጎ እርምጃዎችን እየወሰደ መሆኑን እና አሁን ላይ ሁሉም ነገር በትክክል እየሄደ እንደሆነ ሰብሳቢዋ አረጋግጠዋል።
ኢቢሲ
Shout out to my newest followers! Excited to have you onboard! Tilahun Berhanu, Destaa Kateeloo Farda Bixalame, Zerfe Alemu, Kedir Husein Eleo, ፍቅር ከባዱ, Full Day
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Website
Address
Addis Ababa