Excellency Today Media
20/05/2024
#ኢራን
ኢራን በሂሊኮፕተር አደጋ በሞቱት በኢብራሂም ራይሲ ሞትክ ፕሬዝዳንት ሾመች!
የኢራን ምክትል ፕሬዝዳንት ሞሃመድ ሞክበር አዲሱ የኢራን ፕሬዝዳንት ተደርገው መመረጣቸው ተሰምቷል፡፡
የኢራን ከፍተኛ መሪ ዓሊ ኮማኒ ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆን እያገለገሉ የሚገኙትን ሞክበርን በሄሊኮፕተር አደጋ በሞቱት ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ራይሲ ምትክ ሾመዋቸዋል፡፡
ኮማኒ ሹመቱን ያስታወቁት በፕሬዝዳንት ራይሲ ሞት የተሰማቸውን ሀዘን ለመግለጽ መልዕክት ባስተላለፉበት ወቅት ነው፡፡
22/10/2021
የሱዳን ሽግግር መንግሥት ደጋፊዎች ወደ ካርቱም ጎዳናዎች ሲተሙ ተቃዋሚዎች ደግሞ ወታደራዊ መንግሥትን በመደገፍ በቤት የመቀመት አድማ አድርገዋል።
በወታደራዊ እና በሲቪል መሪዎች መካከል ያለው ከፍተኛ መከፋፈል ወደ ዴሞክራሲ የሚደረገውን ሽግግር ሊያደናቅፈው ይችላል ተብሏል።
ለረዥም ጊዜ በፕሬዝዳንት ያገለገሉት ኦማር አልበሽር እአአ በ2019 ከስልጣን ከተነሱ ማግስት ስልጣን ለመጋራት ተስማምተው ነበር።
በመስከረም ወር በአልበሽር ተከታዮች ተደረገ ከተባለው የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ከተከሸፈ በኋላ ውጥረቱ አይሏል።
መከፋፈሉ የቀድሞውን ፕሬዝዳንት ለማስወገድ ያገዘውን የነጻነትና የለውጥ ኃይሎች በተባለው ስብስብ መካከል እንዲከፋፈል ምክንያት ሆኗል።
ሐሙስ ዕለት የሲቪሉን መንግሥት የሚደግፉ አንቂዎች ጎማ ሲያቃጥሉ እና የሱዳን ባንዲራን ሲያውለብልቡ የፀጥታ ኃይሎች አስለቃሽ ጭስ ተኩሰዋል።
20/01/2021
በያዝነው የፈረንጆቹ ዓመት በወታደራዊ ኃይል ጥንካሬ ዝርዝር ውስጥ ከገቡት የአፍሪካ አገራት መካከል ኢትዮጵያ የስድስተኛነትን ቦታ ስትይዝ በዓለም 60ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣላች።
06/01/2021
በተወለዱ በጥቂት ቀናት ውስጥ ይሞታሉ ተብለው ሲጠበቁ የነበሩት የተጣበቁ መንትዮች በሕይወት ኖረው ከአራት ዓመት በኋላ ወደ ትምህርት ቤት መሄዳቸው ተሰምቷል።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the organization
Telephone
Website
Address
Addis Ababa