KOBO TIMES

KOBO TIMES

Share

20/07/2025

እንደ ሀበሻ ግን አቋላጭ ና አሽቃባጭ አለ በዲማው🙄

26/03/2022

የዋግኽምራ አማራ በሐሆኑ ብቻ ከጦርነቱ የተረፋት በረሃብ አለንጋ እየተቀጡ ነው።

13/03/2022

በመካነሰላም ፖሊሶች በጥይት ተመትቶ ባህር ዳር ሆስፒታል በህክምና ላይ የነበረው የምስራቅ አማራ ፋኖው ዲሽቃ ተኳሽ አስር አለቃ አረጋ ዘውዱ ህይወቱ አልፏል፡፡

ባህርዳር:- መጋቢት 04/2014 ዓ.ም
አሻራ ሚዲያ

በጠላት የተከበበው የአማራ ህዝብ የተጋረጠበትን የህልዉና አደጋ ለመመከት ወደ ትግል የገባው ፋኖ አረጋ ዘውዱ በሚታገልለትና ወገኔ በሚለው የመካነሰላም ፖሊስ በተኮሰበት ጥይት ህይወቱ አልፏል፡፡

ያኔ የመንግስት አመራርና አጠቃላይ የጸጥታ መዋቅሯ በሜሴጅ መልክት እየተለዋወጠ ሁሉም ለጠላት አሳልፎ ጥሏት የሄደችው መካነሰላም ከተማ ከጠላት ጋር ጉሮሮ ለጉሮሮ ተናንቀው ካቆዩአት ጀግኖች አንዱ ዘርፈው ሊሸሹ በነበሩት የብአዴን ነውረኞች መገደሉ ተረጋግጧል፡፡

የመካነሰላም ከተማ ነዋሪ ብቻ ሳይሆን … መላው የአማራ ሳይንት እና የቦረና ሳይንት ህዝብ በነቂስ ወጥተህ የጀግናህን ሽኝት በጀግና ማዕረግ ፈፅመህ ለጀግናህ ክብርህን ለብአዴን ነውረኞች ቁጣህን አሳይተህ በሰላም ወደቀየህ ተመለስ።
ሌላውን ከጀግናው የአስከሬን ሽኝት በኋል ምከርበት።
ሀብታሙ አያሌው

Want your business to be the top-listed Media Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Culinary Team

Attire

Telephone

Website

Address


Addis Ababa