KOBO TIMES
እንደ ሀበሻ ግን አቋላጭ ና አሽቃባጭ አለ በዲማው🙄
የዋግኽምራ አማራ በሐሆኑ ብቻ ከጦርነቱ የተረፋት በረሃብ አለንጋ እየተቀጡ ነው።
13/03/2022
በመካነሰላም ፖሊሶች በጥይት ተመትቶ ባህር ዳር ሆስፒታል በህክምና ላይ የነበረው የምስራቅ አማራ ፋኖው ዲሽቃ ተኳሽ አስር አለቃ አረጋ ዘውዱ ህይወቱ አልፏል፡፡
ባህርዳር:- መጋቢት 04/2014 ዓ.ም
አሻራ ሚዲያ
በጠላት የተከበበው የአማራ ህዝብ የተጋረጠበትን የህልዉና አደጋ ለመመከት ወደ ትግል የገባው ፋኖ አረጋ ዘውዱ በሚታገልለትና ወገኔ በሚለው የመካነሰላም ፖሊስ በተኮሰበት ጥይት ህይወቱ አልፏል፡፡
ያኔ የመንግስት አመራርና አጠቃላይ የጸጥታ መዋቅሯ በሜሴጅ መልክት እየተለዋወጠ ሁሉም ለጠላት አሳልፎ ጥሏት የሄደችው መካነሰላም ከተማ ከጠላት ጋር ጉሮሮ ለጉሮሮ ተናንቀው ካቆዩአት ጀግኖች አንዱ ዘርፈው ሊሸሹ በነበሩት የብአዴን ነውረኞች መገደሉ ተረጋግጧል፡፡
የመካነሰላም ከተማ ነዋሪ ብቻ ሳይሆን … መላው የአማራ ሳይንት እና የቦረና ሳይንት ህዝብ በነቂስ ወጥተህ የጀግናህን ሽኝት በጀግና ማዕረግ ፈፅመህ ለጀግናህ ክብርህን ለብአዴን ነውረኞች ቁጣህን አሳይተህ በሰላም ወደቀየህ ተመለስ።
ሌላውን ከጀግናው የአስከሬን ሽኝት በኋል ምከርበት።
ሀብታሙ አያሌው
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Culinary Team
Attire
Contact the business
Telephone
Website
Address
Addis Ababa