Orthodox Mezmur

Orthodox Mezmur

Share

20/02/2023

"…አሁንስ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ በፍጹም ልባችሁ፥ በጾምም፥ በልቅሶና በዋይታ ወደ እኔ ተመለሱ። ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ፤ አምላካችሁም እግዚአብሔር ቸርና መሐሪ፥ ቍጣው የዘገየ፥ ምሕረቱም የበዛ፥ ለክፋትም የተጸጸተ ነውና ወደ እርሱ ተመለሱ። የሚመለስና የሚጸጸት እንደ ሆነ፥ ለአምላካችሁም ለእግዚአብሔር የእህልና የመጠጥ ቍርባን የሚሆነውን በረከት የሚያተርፍ እንደ.."" ሆነ ማን ያውቃል? ኢዮኤ 2፥ 12-14..."

08/02/2023

አስተውሉ !!

ሕዝብና ሕዝብ ደጋና ቆላ ናቸዉ ።መንግሥት ደግሞ ገበያ ነዉ ሁሉን ያገናኛልና።ሸክላ ከተሰበረ በኋላ ገል ነው።
መንግሥትም ከተሻረ በኋላ ሕዝብ ነዉ ።

Photos from Orthodox Mezmur's post 06/02/2023
05/02/2023

ሲኖዶሱ ያወጣው የጸሎት መርሀግብር ሁላችንም ብንተገብረው መልካም ነው።

Want your place of worship to be the top-listed Place Of Worship in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Website

Address


Piyasa
Addis Ababa
ET-AM