Doc Book
11/02/2026
የአፋልጉኝ ማስታወቂያ
ከዚህ በታች በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወጣት ወንድማችን በዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል በህክምና ላይ ይገኛል።ወደ ሆስፒታላችን ከመጣ ከአንድ ሳምንት በላይ የሆነው ሲሆን ወጣቱ ስለ እራሱም ሆነ ስለቤተሰቡ በደንብ መናገር ስለማይችል ማንነቱን ማወቅ አልተቻለም። በዚህም ምክንያት ቤተሰቡን ማግኘት ስለአልተቻለ ይህንን ወጣት የምታቁት ወይም ቤተሰቦቹን የምታቁ ካላችሁ እንድትተባበሩን ስንል በትህትና እንጠይቃለን።እንዲሁም ደሞ ቤተሰቡን እንዲያገኝ ሼር በማድረግ ተባበሩን።
የዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ሶሻል ወርክ ክፍል
Want your practice to be the top-listed Clinic in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the practice
Website
Address
Addis Ababa