Tesfa Coffee
The company also runs a popular café in the 4 Kilo area frequented by everyone from civil servants to students.
14/05/2026
ከቅኝ ግዛት ነጻ የሆነች ሀገር ላይ ዛሬ የመኖራችን ምክንያት አባት አርበኞች ናቸው። በዱር ፣ በገደሉ ... ሀሩርና ቁሩን ችለው... ለቀጣይ ትውልድ ከተበረዘ ባህልና እሴት ነጻ የሆነች ኢትዮጵያን ለማስረከብ በቅተዋል። ። ያኔ የተከበረችዋን ቅድስት ሀገራችን ኢትዮጵያን ሲያድኑ ዘር፣ ቀለም፣ ሀይማኖት፣ ጾታ አልበገራቸውም። ሀገሬ ኖራ እኔ ልለፍ ብለው ደረታቸውን ለጦር ግንባራቸውን ለጥይት አሳልፈው የሰጡ ጀግኖች ናቸው። ዛሬ በተስፋ ቡና የተገኛችሁ ውድ አርበኞች አክብራችሁን ስለመጣችሁ እጅግ እናመሰግናለን!
#በኢትዮጵያ #ብሔራዊ
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the restaurant
Telephone
Website
Address
Tesfa Coffee
Addis Ababa
1000