Defence Construction Design Enterprise - DCDE

Defence Construction Design Enterprise - DCDE

Share

Photos from Defence Construction Design Enterprise - DCDE's post 05/09/2023

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት ለሠራተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ።

ነሐሴ 19 ቀን 2015 ዓ.ም ( የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት) የሠራተኛውን ብቃትና ክህሎት በማሻሻል ጥራቱን የጠበቀ ቀልጣፋ አገልግሎት ለተገልጋይ ተደራሽ ለማድረግ የተጀመሩትን ሥራዎች ውጤታማ ለማድረግ " የሥራ ሥነምግባር" በሚል ርዕስ ስልጠና ሰጥቷል።

ስልጠናው ተቋሙ በቀጣይ የሥራ ጊዜ ሊሠራቸው ያቀዳቸውን ዘርፈ ብዙ የኮንስትራክሽን ልማት ሥራዎችን በከፍተኛ ጥራት፣ ብቃት እና ፍጥነት በማከናወን በዘርፉ ተመራጭ ተቋም ለመሆን ያስቀመጠውን ግብ ለማሳካት እንዲቻል የፈጻሚውን እና አስፈጻሚውን አቅም ለማጎልበት ታስቦ የተዘጋጀ ነው።

የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር መርዕድ ታዬ በስልጠና መድረኩ ላይ ተገኝተው መልእክት ያስተላለፉ ሲሆን ሙያን መሠረት ያደረገ ስልጠና የሠራተኛውን አቅም በማጎልበት ለተቋም የአፈጸፀም ውጤታማነት የላቀ ፋይዳ እንዳለው ገልጸዋል።

Want your organization to be the top-listed Government Service in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Address


Kirkos Sub City
Addis Ababa

Opening Hours

Monday 08:30 - 17:30
Tuesday 08:30 - 17:30
Wednesday 08:30 - 17:30
Thursday 08:30 - 17:30
Friday 08:30 - 17:30