Mehal Media
17/02/2023
https://www.youtube.com/live/xbk91mJH3JY?feature=share
አስገራሚ ውይይት! በዶ/ር አቢይ እና በአባቶች መካከል! “Mehal Meda” is an Amharic phrase, which, in essence, means a “central venue”. This channel is dedicated to provide a platform where various perspectives are...
24/10/2022
አፍሪካ ህብረት የሚመራው የኢትዮጵያ መንግስት እና ህወሓት የሰላም ንግግር ዛሬ በደቡብ አፍሪካ ይጀምራል ተብሎ ጥበቃል።
ለዚሁ የሰላም ንግግር የህወሓት ልዑክ ስፍራው መድረሱ ተነግሯል። ከዚህ በፊት ህወሓት የሰላም ድርድር የሚያደርጉት አቶ ጌታቸው ረዳ እና ጄነራል ጻድቃን ገብረትንሳይ እንደሆኑ መግለፁ የሚዘነጋ አይደለም።
በኢትዮጵያ መንግስት በኩል፤ የሰላም ንግግሩ ተካፋዮችን ወደ ደቡብ አፍሪካ ዛሬ ማቅናታቸውን አመልክቷል።
ከወራት በፊት የፌዴራል መንግሥት የሰላም ተደራዳሪ ቡድን አባላቱ አቶ ደመቀ መኮንን (ሰብሳቢ)፣ ዶ/ር ጌድዮን ጢሞቲዎስ (አባል)፣ አቶ ተመስገን ጥሩነህ (አባል) ፣ አምባሳደር ሀሰን አብዱልቃድር (አባል)፣ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን (አባል) ሌ/ል ጀኔራል ብርሀኑ በቀለ (አባል)፣ ዶ/ር ጌታቸው ጀምበር (አባል) መሆናቸውን መግለፁ ይታወሳል።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Telephone
Website
Address
Addis Ababa