Fasil Genet

Fasil Genet

Share

29/03/2020

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሁለት ተጨማሪ የኮሮና ቫይረስ ተጠርጣሪዎች ለይቶ ማቆያ ማዕካለት መከፈታቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።

ሁለቱ የለይቶ ማቆያ ማዕከላት በመተከል ዞን መንደር 49 ቀበሌ እና ካማሺ ዞን ካማሺ ከተማ አቅራቢያ ባለፈው ሳምንት ውስጥ ነው የተከፈቱት።

“ማዕከላቱ የንፅህና መጠበቂያ፣ የህክምና ቁሳቁስ፣ አልጋና ሌሎች አስፈላጊ ነገሮችን ለማሟላት ጥረት እየተደረገ ነው “ብለዋል። አገልግሎት የሚሰጡ የህክምና ባለሙያዎችም ተገቢውን ስልጠና አግኝተው ተመድበዋል።

Want your business to be the top-listed Business in Mekelle?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Telephone

Website

Address

Mekelle