Fasil Genet
29/03/2020
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሁለት ተጨማሪ የኮሮና ቫይረስ ተጠርጣሪዎች ለይቶ ማቆያ ማዕካለት መከፈታቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።
ሁለቱ የለይቶ ማቆያ ማዕከላት በመተከል ዞን መንደር 49 ቀበሌ እና ካማሺ ዞን ካማሺ ከተማ አቅራቢያ ባለፈው ሳምንት ውስጥ ነው የተከፈቱት።
“ማዕከላቱ የንፅህና መጠበቂያ፣ የህክምና ቁሳቁስ፣ አልጋና ሌሎች አስፈላጊ ነገሮችን ለማሟላት ጥረት እየተደረገ ነው “ብለዋል። አገልግሎት የሚሰጡ የህክምና ባለሙያዎችም ተገቢውን ስልጠና አግኝተው ተመድበዋል።
Want your business to be the top-listed Business in Mekelle?
Click here to claim your Sponsored Listing.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Contact the business
Telephone
Website
Address
Mekelle