Ethio time
10/05/2026
መንግስት በድርጊቱ ተሸማቋል።
በረከት ከገበሬዋ የሰራችው ፋውል እንዳለ ሆኖ ነገር ግን የታችኛው የስልጣን እርከን ውስጥ ያሉ ባለስልጣናት የሰሩትን ሿሿ በእሷ ለማላከክ የሄዱበት አካሄድ ሙሉ መንግስርን አሸማቆታል።
በጣም የሚገርመው በዚህ የወንጀል ሰንሰለት ማን ከማን ተጣምሮ፣ ወንጀለኞች ከክልል እስከ ፌደራል ፖሊስ ሰው እንዳላቸው ቁልጭ አድርጎ ያሳየ ክስተት ነው።
አብይ እራሱ ይሄን ሲሰማ አንገቱን ነው የወዘወዘው፣ በጭራሽ ፌደራል ፖሊስ ውስጥ በዚህ ወንጀል የሚሳተፍ አልው ብሎ አይጠረጥርም ነበር።
አሁን መንግስት በነዚህ ሰዎች ላይ ምርመራ የጀመረ ሲሆን ፌደራል ፖሊስ ዋና መስሪያ ቤት ያሉ ሹማምንት ማምለጫ መንገድ እያፈላለጉ ነው።
በነገራችን ላይ ወንጀላቸውን ለመደበቅ በዋናነት አወንታ በርሲሳን ተጠቅመዋል። አወንታ ባላወቀው ነገር ጫፍ ይዞ እየተሟገተ ነው። Ethio time
Want your public figure to be the top-listed Public Figure in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Website
Address
Addis Ababa