Walabu Source
28/11/2023
የሙስናው መባባስ . . .
የህግ ባለሙያ አቶ ጥጋቡ ደሳለኝ ፦
" ሙሰኞች ላይ የሚወሰድ እርምጃ ጠንካራ ስላልሆነ ሙስና ከመቀነስ ይልቅ እንዲጨምር ሆኗል።
የፖለቲካ መዋቅሩ በራሱ አጥፊዎች እንዳይጠየቁ እድል የሚሰጥ ነው።
ሰዎች ሙስና ሰርተው ሲያጠፉ በግልፅ ማስረጃ ቀርቦባቸው ጥፋተኛ መሆን ሲገባቸው እንደውም ከለላና ሽፋን ሲያገኙ ፣ ከበሉበት ቦታ ወደሌላ ቦታ ዘወር ሲሉ ፣ ሃብትና ንብረት እንዲያገኙ ሲመቻችላቸው ይታያል።
ይሄ ሁሉ የፖለቲካ ስሪቱ ነው። የፖለቲካ ስሪቱ ብሄርን መሰረት ያደረገ መሆኑነው። ይሄ ብሄርን መሰረት ያደረገ አደረጃጀት በሙስና ላይ የሰላ ትግል እንዳይደረግና ተጠያቂነት እንዳይመጣ ያደርጋል።
የፖለቲካ ስርዓቱ #ብሄር እና #ትውውቅን መሰረት ያደረገ በመሆኑ በአጥፊውና በጠያቂው መካከል ልዩነት እንዳይኖር ሆኗል።
መፍትሄው ሙስና የሚፈፅሙ አጥፊዎችን ተጠያቂ ለማድረግ ህጉን ጠንካራ ማድረግ ብቻ ነው። "
Want your public figure to be the top-listed Public Figure in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the public figure
Website
Address
Addis Ababa
27/11/2023